24 ሕዳር 2012

ታሪኮች ከ 24 ሕዳር 2012

ይህ የባቡር መሥመር የአቡነ ጴጥሮስንና የዐፄ ምኒሊክን ሐውልት እንዲነሡ ያደርጋል?

ከቻይናው ሪልዌይ ግሩፕ ሊሚትድ ጋር በመተባበር የከተማ ባቡር መስመር ለመዘርጋት ያቀደው የኢትዮጵያ መንግስት እነዚህን ሁለት ሐውልቶች ሊያፈርስ መዘጋጁቱ ብዙ ኢትዮጵያውያንን አስቆጥቷል፡፡

የትርጉም መርሐ ግብር፤ ዓለምአቀፍ የበየነ መረብ ነጻነትን ጥበቃ መግለጫ

ለተከታዮቹ ሰባት ቀናት የዓለም ድምፆች የቋንቋ በጎ ፈቃደኞች፤   ህዝባዊ የመስመር ላይ የድጋፍ ፊርማን ይተረጉማሉ፡፡ ፊርማው በመጪው ዓለም አቀፍ የቴሌኮሚኒኬሽን ህብረት (አይቲዩ) ጉባኤ ላይ የመስመር ላይ ሰብዓዊ መብት ጥበቃን የሚደግፍና የአይቲዩ አባላት የሆኑ መንግስታትን የበየነ መረብ ገሀድነት እንዲያከብሩ የሚጠይቅ ነው፡፡ ለማንኛውም ግለሰብ ወይም የሲቪል ማኀበር ፊርማ ክፍት የሆነው አለምአቀፍ የበየነ መረብ...